የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ዳግም ተጀመረ

Date:

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ የማቋቋም መርሃ ግብር ዳግም መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል።

የተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና የሀገራት ተወካዮች በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ የማቋቋም ትግበራ ሂደት ተመልክተዋል።

የአፍሪካ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የአውሮፖ ኅብረትና የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች በመቐለ የተሃድሶ ማዕከል በመገኘት የስራውን ሂደት ምልከታ አድርገዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...