ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ብር

Date:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ እየተገነባ ለሚገኘው አስኮ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ 15,000,000 (አስራ አምስት ሚልዮን) ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።

የገንዘብ ድጋፉን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ ፣ የንግድ ባንክ ስራ አመራር አባላት ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ አሰረክበዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የስራ አመራሮች በሙሉ ስላደረጋችሁት መልካም ተግባር ሁሉ በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።

ሜሪጆይኢትዮጵያ

ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን

“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...