ለሹዋሊድ ባህላዊ በዓል የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት

Date:



የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ለሹዋሊድ ባህላዊ በዓል የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አሰተላፉ።

ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ድህረገፃቸው ላይ ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት የሹዋሊድ በዓል የሀረሪ ህዝብ ባህላዊ በዓልን በ2016 ዓ.ም ሀገራችን ኢትዮዽያ በዩኔስኮ የአለም ቅርስነት አስመዝግባዋለች ብለዋል።

ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የሹዋሊድ በአል የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጎልበት  እና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ለማጠናከር በሚያስችል መልኩ እየተከበረ እንደሚገኝም ገልፀዋል።

ሹዋሊድ የቱሪዝም ዘርፉን በማነቃቃት በኩልም ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው እና በበዩኔስኮ የአለም ቅርስነት የተመዘገበ አንዱ የለውጡ ፍሬአችን ነው ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ ገልፀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...