ሜሪጆይ ኢትዮጵያ 10,000 የአሜሪካ ዶላር ተበረከተለት

Date:

የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የሁልጊዜ ደጋፊ ዩስትሬት ፓርኪንግ (UStreet parking) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ሔኖክ ተስፋዬ ሜሪ ጆይ በቅርቡ አዲስ አበባ አስኮ ለሚጀምረው የኩላሊት እትጥበት 10,000 የአሜሪካ ዶላር አበርክተዋል፡፡

ድጋፉም በዘላቂነት እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል፡፡ ዩስትሬት ፓርኪንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ሔኖክ ተስፋዬ ስላደረጋችሁት መልካም ተግባር በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።

ሜሪጆይኢትዮጵያ

ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን

“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...