ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ

Date:


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሾመዋል።

በዚህ መሰረትም ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ ከመጋቢት 10/2017 ዓ.ም. ጀምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዋል።

ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና የፈጠራ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እያገለገሉ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...