ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሾመዋል።
በዚህ መሰረትም ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ ከመጋቢት 10/2017 ዓ.ም. ጀምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዋል።
ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና የፈጠራ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እያገለገሉ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሾመዋል።
በዚህ መሰረትም ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ ከመጋቢት 10/2017 ዓ.ም. ጀምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዋል።
ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና የፈጠራ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እያገለገሉ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
