ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ

Date:


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሾመዋል።

በዚህ መሰረትም ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ ከመጋቢት 10/2017 ዓ.ም. ጀምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዋል።

ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና የፈጠራ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እያገለገሉ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...