ዜና ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ በ ግዮን መጽሔት Date: 2025-03-28 የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህ መሠረት፦ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) የአማራ ክልል ሠላም እና ፀጥታ ቢሮ ኀላፊኮሚሸነር ዘላለም መንግሥቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አስቻለ አላምሬ የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ኾነው መሾማቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ማኅበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ቀዳሚ ጽሑፍበከተማችን አዲስ አበባ ትልቅ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊደረግ ነውቀጣይ ጥሑፍየጃፓኑ የፀሐይ ኃይል አምራች በኢትዮጵያ የማምረት አቅሙን ወደ 4 ጊጋ ዋት ለማሳደግ አቀደ ያጋሩ! FacebookTwitterWhatsAppTelegram መጽሔቶች ግዮን መጽሔት ቅጽ 7 ቁጥር 226 2026-01-14 ግዮን መጽሔት ቅጽ 7 ቁጥር 225 2025-12-24 ግዮን መጽሔት ቅጽ 7 ቁጥር 224 2025-11-10 ግዮን መጽሔት ቅጽ 7 ቁጥር 223 2025-04-10 ግዮን መጽሔት ቅጽ 6 ቁጥር 222 2025-03-12 በብዛት የተነበቡ የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም የአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አስመረቀ ተጨማሪ ጽሑፎችተመሳሳይ የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ ግዮን መጽሔት - 2026-01-18 የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት... በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ ግዮን መጽሔት - 2026-01-18 ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ... ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ ግዮን መጽሔት - 2026-01-17 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ... በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም ግዮን መጽሔት - 2026-01-17 በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...