ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

Date:

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...