ቄራዎች ድርጅት 65 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ማሽኖችን አስገባ

Date:

ጠረኑ ተረፈ ምርት ሲቀቀል የሚፈጠር ሲሆን ይህንም የሚያሥቀሩ ማሽኖች ብልሽት ሲገጥማቸው የሚከሰት እንደሆነ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አታክልቲ ገ/ሚካኤል ተናግረዋል፡፡

ማሽኖቹን በአዲስ በመተካት፣ ሽታውን በዘላቂነት ለማስወገድ እየተሰራ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡

በቅርቡ 65 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ለተረፈ ምርት የሚሆኑ ማሽኖችን አስገብተናል ያሉ ሲሆን አሁንም የሚመጡ አሉ ብለዋል፡፡

ይህ መጥፎ ጠረን በአካባቢው የሚስተዋለው የመሳሪያዎች ብለሽት ሲያጋጥም አልፎ አልፎ ነው እንጂ ሁሌ አይደለም ሲሉም ተናግረዋል፡፡

(አራዳ ኤፍ ኤም)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...