በህንድ ድልድይ ተደርምሶ 15 ሰዎች ሞቱ

Date:

በህንድ በደረሰ የድልድይ መደርመስ አደጋ 15 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ፡፡

አደጋው የደረሰው በሀገሪቱ ጉጅራት በተባለ አካባቢ እንደሆነም ተገልጿል፡፡

የድልድዩ መደርመስ ምክንያት ባይጠቀስም፤ የሀገሪቱ ባለስልጣናት የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

በአደጋው የተጎዱ ሰዎችን ለመፈለግ የነፍስ አድን ሰራተኞች ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ሲነገር የድልድዩን መደርመስ ተከትሎ አራት ሰዎች የገቡበት እንዳልታወቀ ተገልጿል፡፡

የሀገሪቱ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ኮሚሽን በአደጋው የጠፉትን ሰዎች እና የሟቾችን አስከሬን እያፈላለግኩ ነው ማለቱን ቢቢሲ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...