በሞናኮ ዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ አሸነፈ

Date:

በሞናኮ በተካሄደው የ5000 ሜትር የወንዶች ውድድር፣ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በበላይነት አሸነፈ።

አትሌት ዮሚፍ 12:49.46 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን  በአንደኝነት አሸንፏል፡፡

በውድድሩ ላይ የተሳተፋት አትሌት ሀጎስ ገ/ሂወት በ12:58.21 ሰባተኛ እንዲሁም አትሌት ጥላሁን ሀይሌ በ12:59.59 ስምንተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድራቸውን አጠናቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...