በኢራን ላይ የተፈጸመውን ጥቃት በቀጥታ ሲከታተሉ

Date:

የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ እና ሌሎች ባለሥልጣናት በኢራን ላይ የተፈጸመውን ጥቃት በቀጥታ ሲከታተሉ የሚያሳዩ ምስሎች ወጥተዋል።

በጥቃቱ ሦስት የኢራን የኒውክሌር ተቋማት በቦምብ መደብደባቸው የተገለፀ ሲሆን ከእነዚህ መካከልም ፎርዶ ይገኝበታል።

እስካሁን ድረስ በፎርዶ ላይ ስለደረሰው የጉዳት መጠን ኢራን ያለችው ነገር የለም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...