በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኤም ፖክስ ሞት ተመዘገበ

Date:

የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል በኢትዮጵያ የታየውን ወረርሽኝ ለመግታት ጠንካራ እርምጃ መወሰድ አለበት ሲል አሳስቧል።

የኢትዮጵያ የኤም ፖክስ ወረረሽኝ ወቅታዊ መረጃዎች፦

🟠 የላብራቶሪ ምርመራዎች፡ 15
🟠 በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር፡ 6
🟠 ተይዘው ለይቶ ህክምና እያገኙ ያሉ: 5
🟠 በበሽታው ህይወታቸውን ያጡ: 1

📌 በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ግንቦት 17 ሞያሌ ከተማ ውስጥ በ21 ቀን ህፃን ላይ መገኘቱ ይታወሳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...