በዛሬው ዕለት በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ

Date:

በኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት 700 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመላ ሀገሪቱ የሚካሄደውን የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ መርሐ ግብሩ ጥንካሬያችንን፣ አንድነታችንንና ለሕዝባችን ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።

ኢትዮጵያ አረንጓዴና ለፈተና የማይበገር ነገዋን ለመገንባት ለምታደርገው ጥረት እንደገና ትነሳለች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በመርሐ ግብሩ ላይ በመሳተፍ በጋራ ታሪክ እንስራ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...