በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው።
የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል።
ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው።
የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል።
ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
