በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው

Date:

በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው።

የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል።

ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...