በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው

Date:

በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው።

የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል።

ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...