ታሜሶል ኮምኒኬሽን የአዲስ አመት ዋዜማ ኤግዚቢሽንን በተከታታይ ማስተናገድ የሚያስችለውን ጨረታ አሸነፈ

Date:

የ2018 አዲስ አመት ዋዜማ ኤግዚቢሽንን ለማዘጋጀት ዛሬ መጋቢት 16 ቀን በተከፈተው ጨረታ ታሜሶል ኮምኒኬሽን በ92 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር አሸናፊ ሆነ፡፡

በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የተዘጋጀውን የ2017 የአዲስ አመት ዋዜማ ያዘጋጀው ታሜሶል ቀጣዩን የአዲስ አመት ዋዜማ ለማስተናገድ ያቀረበው ዋጋ ከተከታዩ ተጫራች አንፃር የ6.9 ሚሊየን ብር ብልጫ አለው፡፡

በቀጣዮቹ ቀናት የሚከፈተውን የፋሲካ በዓል ዋዜማ ኤክስፖ ጨረታ በ60 ሚሊየን ብር አሸንፎ የሚያዘጋጀው ታሜሶል ኮምኒኬሽን አዳዲስ አቀራረቦችን በማስተዋወቅ የበዓል ዋዜማ ግብይቱ የተሻለ እና ሳቢ እንዲሆን እንደሚሰራ ነው ለካፒታል የገለጸው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...