ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር ፕሮግራሟን ለመተው ልትስማማ እንደምትችል ተናገሩ

Date:

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ለሰላም ሲባል የኒውክሌር ፕሮግራሟን ለመተው ልትስማማ እንደምትችል ተናገሩ።

“ነገ ጠዋት፤ በእነርሱ የሆነ ሰዓት ላይ፣ ለመገንባት 10 ቢሊዮን ዶላር የወጣበትን ትልቁን የኤሌትሪክ ማመንጫ ፋብሪካቸውን ለማፈንዳት እየጠበቅን ነበር” ሲሉ ተናግረዋል።

“በጣም ጥሩ ነበር፤ የገንዘብ እጥረት አልነበረም፤ በአንድ ተኩስ ይወድማል፤ ይፈራርሳል። ለምን ይህን ይፈልጋሉ?

“እነርሱ ናቸው የደወሉት፤ እኔ አልደወልኩም። እነርሱ ደወሉ። ስምምነት ላይ መድረስ ፈልገዋል” ሲሉ ተናግረዋል።

“እኛ ከስምምነት ላይ ለመድረስ በጣም ፈቃደኞች ነን። ጥሩ ስምምነት መኖር አለበት፤ እና ሌላ ጦርነት ሊኖር አይችልም፤ የኒውለክሌር ጦር መሣሪያ አይኖርም።

“ከእንግዲህ በኋላ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ አይኖራቸውም። በዚያ ይስማማሉ። ያለዚያ ግን ስምምነት አይኖርም” ሲሉ ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምርጫ ለሰላም ግንባታ

ግዮን መጽሔት :-ለኢትዮጵያ ሰላም ምርጫ አማራጭ የሌለው መንገድ ነው።...

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...