ናይጄሪያ የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫን አሸነፈች

Date:

በሞሮኮ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የሰነበተው የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ሌሊት ሰባት ሰአት አካባቢ ተጠናቋል።

ለፍፃሜ የደረሱት ሞሮኮና ናይጄሪያ ያደረጉት ጨዋታ ማራኪ ፉክክርን አስተናግዷል።

ሞሮኮዎች በቺዝላን ቼባክና ፣ በሳና ምሶዴ ሁለት ግቦች 2 ለ 0 ሲመሩ ቆይተው በስተመጨረሻ 3 ለ 2 ተሸንፈዋል።

የናይጄሪያን ሶስት ግቦች ኤስቴር ኦኮሮንኮ ፣ ፎላሻድና ጄኒፈር ኢቼጊኒ አስቆጥረዋል።

ሞሮኮ ለሁለት ተከታታይ ግዜያት ለአፍሪካ ዋንጫ ፍፃሜ ደርሳ ስትሸነፍ  ናይጄሪያ ለ10ኛ ግዜ ዋንጫውን አንስታለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...