“አረጋውያንን እመግባለሁ ጤንነቴን እጠብቃለሁ!” በሚል መሪ ቃል የሜሪጆይ ሩጫ ተካሄደ

Date:

ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ” አረጋውያንን እመግባለሁ ጤንነቴን እጠብቃለሁ በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ተካሄደ።

መነሻውንና መድረሻውን አዲሱ ፒኮክ መናፈሻ አከባቢ ባደረገው 5ኪሎ ሜትር ሩጫ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ በላይ ደጀን፣ የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ቆንጅት ደበላ፣ የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች ሲስተር ዘቢደር ዘውዴን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ ታዋቂ አርቲስቶች፣ የስፖርት ቤተሰቦች፣ ወጣቶች፣ ታዳጊዎች እና የከተማው ነዎሪዎች በስፋት ተሳትፈውበታል።

ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ላለፉት 31 ዓመታት ለተቸገሩ ህጻናት እና አረጋውያን የሰብአዊ ድጋፍ ሲያካሂድ መቆየቱን የገለፁት ሲስተር ዘቢዳር በቀጣይም ይህን ድጋፉን አጠናክሮ ለማስቀጠል ከተለያዩ ግብረሰናይ ድርጅቶች እና ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ በቻይና ውይይት ያደርጋሉ 

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን መጪ ጉብኝት አስመልክቶ የክሬምሊን...

ከምዝገባ ካርድ ባሻገር፦ ለነገው ድምፅ የዛሬው ጥንቃቄ

ግዮን መጽሔት :- የምርጫ ካርድዎን በእጅዎ ይዘዋል? እንኳን ደስ...

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...