ኢራን እና የአውሮፓ ሀገራት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ድርድር ጀመሩ

Date:

ኢራን ከእንግሊዝ፣ ከፈረንሳይ እና ከጀርመን ከመጡ ልዑካን ጋር በቱርክ በሚገኘው የኢራን ቆንፅላ ጄኔራል ጽ/ቤት ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ድርድር አካሂደዋል፡፡

ልዑካኖቹን የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ቆንስላው ግቢ ሲገቡ የታዩ ሲሆን፤ ውይይቶቹ በዝግ በር እየተካሄዱ ነው።

ማጂድ ታክህት ራቫንቺ እና ካዜም ጋሪባባዲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ኢራንን ወክለዋል።

ኢራን በ2015 የኒውክሌር ስምምነት የአውሮፓ ፈራሚዎች በጠየቁት መሰረት ድርድሩን ለመቀጠል ተስማምታለች።

በተጨማሪም ፓርቲዎቹ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ከሚደረገው ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር በተጓዳኝ ንግግር ለማድረግ ተስማምተዋል።

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል እንዲሁም ከአውሮፓ ወገኖች ጋር የነበረው ሰፋ ያለ የድርድር ሂደት እስራኤል ሰኔ 13 በኢራን ላይ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ተቋርጧልተቋርጧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...