የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾች የአሜሪካ ቪዛ ተከለከሉ

Date:

የኢትዮጲያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ሐምሌ 26 ወደ ሀገረ አሜሪካ አቅንቶ ከዲሲ ዩናይትድ ጋር የወዳጅነት ጨዋታዉን ለማድረግ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ በማድረግ  ዝግጅት እያደረገ ይገኛል።

ብስራት ቴሌቪዥን ስፖርት ዝግጅት ከስፍራዉ  አሁን በደረሰዉ መረጃ በርከት ያሉ የብሔራዊ ቡድኑ ተጨዋቾች ቪዛ መከልከላቸዉን ለማወቅ ተችሏል።

ቪዛ ከተከለከሉ የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾች መካከል ቢኒያም አይተን ፣ቢኒያም ገነቱ ፣መሀመድ አበራ ፣ወገኔ ገዛኸኝ፣በረከት ደስታ ፣ያሬድ ካሳዬ ናቸዉ።

ሌሎች የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾችም ተመሳሳይ ነገር ይገጥማቸዋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የሌሎች ተጫዋቾችን ጉዳይ መረጃዉን እንዳገኘን ተመልሰን ይዘን የምንመጣ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...