የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾች የአሜሪካ ቪዛ ተከለከሉ

Date:

የኢትዮጲያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ሐምሌ 26 ወደ ሀገረ አሜሪካ አቅንቶ ከዲሲ ዩናይትድ ጋር የወዳጅነት ጨዋታዉን ለማድረግ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ በማድረግ  ዝግጅት እያደረገ ይገኛል።

ብስራት ቴሌቪዥን ስፖርት ዝግጅት ከስፍራዉ  አሁን በደረሰዉ መረጃ በርከት ያሉ የብሔራዊ ቡድኑ ተጨዋቾች ቪዛ መከልከላቸዉን ለማወቅ ተችሏል።

ቪዛ ከተከለከሉ የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾች መካከል ቢኒያም አይተን ፣ቢኒያም ገነቱ ፣መሀመድ አበራ ፣ወገኔ ገዛኸኝ፣በረከት ደስታ ፣ያሬድ ካሳዬ ናቸዉ።

ሌሎች የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾችም ተመሳሳይ ነገር ይገጥማቸዋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የሌሎች ተጫዋቾችን ጉዳይ መረጃዉን እንዳገኘን ተመልሰን ይዘን የምንመጣ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...