ኢትዮጵያ ተጨማሪ የፀጥታ ኃይል ለማሠማራት ቁርጠኛ ነች

Date:

በመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሀመድ የተመራ ልዑክ በጀርመን በርሊን በተካሄደው የተመድ የሰላም ማስከበር የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተሳትፏል።

ሚኒስትሯ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሰላም አስከባሪዎች ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ውስጥ ስልጠና መስጠቷን ለመቀጠል ቁርጠኛ ነች ብለዋል፡፡

በተለይም ተቋሙ በሴት ሰላም አስከባሪዎች ስልጠና ላይ በትኩረት ለመሥራት ማቀዱን ተናግረዋል ሲል መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።

ስፑትኒክ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...