ኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ይዉላል

Date:

ይህም ኢኮኖሚውን በማንቀሳቀስ ረገድ ትልቅ ድርሻ እንዳለው የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ አስታውቋል።

ቡና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዋጋው ቢቀንስ ሀገር ውስጥ በርካታ ተጠቃሚ በመኖሩ ቡናው ወድቆ አይወድቅም ሲሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻፊ ዑመር ለሀገር ውስጥ ሚዲያ አብራርተዋል።

ኢትዮጵያ አብዛኛው ሰው ቡና ይጠጣል ያሉት ባለሥልጣኑ በሀገሪቱ ከሚመረተው ከ50 በመቶ በላይ ድርሻ ያለው ቡና ሀገር ውስጥ ጥቅም ላይ እንደሚውል ተናግረዋል፡፡

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...