ኢትዮጵያ የ4 ቢሊዮን ዶላሩን የኩርሙክ ወርቅ ማውጫ ግዢ አጸደቀች

Date:

የኢትዮጵያ መንግስት የቻይናው ዚጂን ጎልድ ኢንተርናሽናል የካናዳውን አላይድ ጎልድ ኮርፖሬሽን በ4 ቢሊዮን ዶላር ለመግዛት ያደረገውን ስምምነት በይፋ ማጽደቁን ካፒታል ከምንጮቹ ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል።

በአሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት፣ ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ትልቁ ዘመናዊ የወርቅ ማውጫ ይሆናል።

በ620 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እየተገነባ ያለው ማዕድኑ፣ በዓመት ወደ 290 ሺህ አውንስ ወርቅ የማምረት አቅም አለው። የኩባንያው የባለቤትነት መብት ቢቀየርም፣ ነባሩ የህግ እና የውል ማዕቀፍ እንደማይቀየር ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዘመን ባንክ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ አገኝ

ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ...

የ8ኛው “ንባብ ለሕይወት!” ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐምሌ 20/2018 ዓ.ምበ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት...

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ25 ዓመታት ሀገር አቀፍ ማስተር ፕላን ጥናት ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ወደ ዘመናዊና ዲጂታል...

ኢራን ላይ የተደረገው ጦርነት አሜሪካን እንዳዳከማት ባለስልጣኑ ተናገሩ

የአሜሪካው ኮንግረስ አባል ቶማስ ማሲ፣ የትራምፕ አስተዳደር በኢራን ላይ...