ከጋምቤላ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4ሺህ 254 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ሆነ

Date:

የጋምቤላ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡጁሉ ጊሎ እንደፈለጹት ባለፉት ዘጠኝ ወራት አንድ ሺህ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማስገባት ታቅዶ፤ 4ሺህ 254 ኪሎ ግራም ወርቅ ገቢ ማድረግ ተችሏል፡፡

እንደ ኢፕድ ዘገባ በክልሉ በአብዛኛው ወርቅ በባሕላዊ መንገድ በልዩ አነስተኛ ማህበራት እንደሚመረት ሲሆን ወርቅ ለማምረት ፍቃድ ወስደው በሕጋዊ መንገድ ወርቅ እያመረቱ ያሉ እንዳሉ ሁሉ፤ ፍቃድ ሳይኖራቸው በተለምዶ ወደ ወርቅ ማምረት ሥራ ገብተው እየሠሩ ያሉ መኖራቸውም ተገልጿል ፡፡

በክልሉ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት አለባቸው ተብለው የተለዩት ወረዳዎች ጋምቤላ ፣ አቦቦ፣ መንገሺና ዲማ ናቸው ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...