ዋሽንግተን ለደቡብ ሱዳናውያን የምትሰጠውን ቪዛ በመሰረዝ አዲስ ገቢዎች ላይ እገዳ ጣለች

Date:

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ኋይት ሀውስ ከተመለሱ በኋላ የመጀመሪያው የጅምላ ቪዛ እገዳ ነው።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የደቡብ ሱዳን መንግሥት በአሜሪካ እየተጠቀመ ነው በማለት ሁሉም ሀገራት ተመላሾች ዜጎቻቸውን በወቅቱ መቀበል እንዳለባቸው አሳስበዋል። ደቡብ ሱዳን ሙሉ ትብብር ካደረገች ዋሽንግተን የተጣለውን እገዳ ታጤናለች ብለዋል።

ውሳኔው የትራምፕ አስተዳደር “ቲፒኤስ” ተብሎ የሚጠራውን እና ለስደተኞች ጊዜያዊ የሥራ እና የመኖሪያ ፍቃድ የሚሰጠውን የመንግሥት ፕሮግራምመሰረዛቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሕገ መንግሥቱ መገንጠልን ይፈቅዳል ፤ ሕዝቡ ደግሞ ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ዋጋ ይከፍላል”

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል(የ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› መጽሐፍ ደራሲ) ግዮን መጽሔት :-...

ባለሙያ ባልሆኑ ግለሰቦች የሚሰራጭ የተዛባ መረጃ በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነዉ

የሳይካትሪስት የሙያ ፈቃድና ሥልጠና የሌላቸው ግለሰቦች በተለያዩ መገናኛ...

የአውሮፓ ህብረት እና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና የ1.2 ቢሊዮን ዩሮ ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

በአውሮፓ ህብረት እና በኢትዮጵያ መካከል በሚካሄደው የንግድ ፎረም መክፈቻ...

የአዳዲስ እና የሁለተኛ ዙር መራጮች አቅምና ሚና

ግዮን መጽሔት :- በ7ኛው አገራዊ ምርጫ ላይ የአዳዲስ (ለመጀመሪያ...