ዐቃቢ ህጎችን ጨምሮ ለሌሎች ሰራተኞች ከፍተኛ የተባለው የደመወዝ ጭማሪ ተደረገ

Date:

የፍትህ ሚኒስቴር ከጥር 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሰራተኞቹ የደመወዝ እና የጥቅማጥቅም ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።

ይህ ማሻሻያ የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል እና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል።

በተለይም ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ምክትል ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ምክትል ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤሕግ 35% የደመወዝ ጭማሪ፣ 24,000 ብር የመኖሪያ ቤት አበል እና 11,000 ብር የትራንስፖርት አበል ተደርጓል።

በተጨማሪም ለከፍተኛ ዐቃቤ ህግ እና ዐቃቤ ህግ ደረጃ 1፣ 2 እና 3 የደመወዝ ጭማሪ እና የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ተደርገዋል።

ቅዳሜ ገበያ ከሰራተኞቹ እንደሰማችሁ ዐ/ህጎች በደመወዝ ማነስ ምክንያት በከፍተኛ መጠን እየለቀቁ ነበር። የሰራተኛ ፍልሰቱን ትንሽም ቢሆን ሊያስታግሰው ይችላል። ከነበረው ደመወዝ እና ከፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች አንፃር ግን የተሻለ ጭማሪ ነው ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ደቡብ ሱዳን የነዳጅ ቅድመ-ክፍያ ውሎችን እንዳትፈጽም አገደ

የለንደን ፍርድ ቤት ደቡብ ሱዳን ከአሁን በኋላ አዳዲስ የነዳጅ...

” ከ140 በላይ ጠጠር አምራች ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ ቆመዋል ” – ማህበሩ

" ካላቸው ቅሬታ ማቅረብ ይችላሉ። ግን መሬቱ መቼ እንደተወሰደባቸው...

ትራምፕ “በኢራን ላይ ሊፈጸም ታቅዶ የነበረውን ጥቃት አንፈጽምም” አሉ

ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ቁልፍ የአሜሪካ አጋር ሀገራት መሪዎች...

በነዳጅ ጭማሪ በኬንያ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ናይሮቢ በጸጥታ...