ዐቃቢ ህጎችን ጨምሮ ለሌሎች ሰራተኞች ከፍተኛ የተባለው የደመወዝ ጭማሪ ተደረገ

Date:

የፍትህ ሚኒስቴር ከጥር 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሰራተኞቹ የደመወዝ እና የጥቅማጥቅም ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።

ይህ ማሻሻያ የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል እና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል።

በተለይም ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ምክትል ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ምክትል ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤሕግ 35% የደመወዝ ጭማሪ፣ 24,000 ብር የመኖሪያ ቤት አበል እና 11,000 ብር የትራንስፖርት አበል ተደርጓል።

በተጨማሪም ለከፍተኛ ዐቃቤ ህግ እና ዐቃቤ ህግ ደረጃ 1፣ 2 እና 3 የደመወዝ ጭማሪ እና የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ተደርገዋል።

ቅዳሜ ገበያ ከሰራተኞቹ እንደሰማችሁ ዐ/ህጎች በደመወዝ ማነስ ምክንያት በከፍተኛ መጠን እየለቀቁ ነበር። የሰራተኛ ፍልሰቱን ትንሽም ቢሆን ሊያስታግሰው ይችላል። ከነበረው ደመወዝ እና ከፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች አንፃር ግን የተሻለ ጭማሪ ነው ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

መልካም አዲስ ዓመት

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ!! እንኳን ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ...

ከቀደመው ስሕተታችን ተጸጽተን ንስሐ ከገባን እግዚአብሔር ከኛ የሚፈልገውን አግኝቶአል ማለት ነው

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ...

ዩጋንዳ በቀጣዩ ዓመት መጀመሪያ የአለም አዲስ የነዳጅ ላኪ ሀገር ልትሆን ነው

ዩጋንዳ በፈረንጆቹ 2027 መጀመሪያ ላይ ከአልበርቲን ግራበን ማዕድን ማውጫ...

ኢራን የአሜሪካን የጦር መርከቦች ዒላማ የማድረግ አቅም እንዳላት ገለጸች

ኢራን የአሜሪካን የጦር መርከቦች ዒላማ የማድረግ አቅም እንዳላት የአገሪቱ...