የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካቀረቧቸው ጥያቄዎች እና አስተያየቶች መካከል:-

Date:

👉የኢትዮጵያን የባህር በር ጥያቄ ለመመለስ መንግስት እያካሄደ የሚገኘው የዲፕሎማሲ ስራ እጅግ የሚበረታታ ነው፥

👉በኢትዮጵያ ከከተማ እስከ ገጠር እየተካሄደ የሚገኘው የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ገጽታ የሚቀይር ነው፥

👉በትግራይ ክልል የሚታየው የፖለቲካ ልዩነት በሰላም እንዲፈታ ምን እየተሰራ ነው? የፕሪቶሪያው ስምምነት ለምን አልተተገበረም?

👉በሀገሪቱ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ የማጠናቀቅ እና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን የመጀመር ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ይህ ኢትዮጵያ ያለችበትን ለውጥ ያመለክታል፥

👉በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዜጎች በሽፍቶች፤በጽንፈኞች ይገደላሉ፤ይታገታሉ፤ይዘረፋሉና መፍትሄ ቢሰጥ፣

👉መንግስት ጨካ ገብተው ህዝብን ለችግር ከሚዳርጉ ሃይሎች ጋር ልዩነቶችን በሰላም ለመፍታት ምን እየሰራ ይገኛል?

👉መንግስት በነዳጅ ላይ ድጎማ ቢያደርግም በአንዳንድ ክልሎች የነዳጅ ዋጋው በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል።ይህም በህገወጦች እጅ በመግባቱ እንደሆነ ህብረተሰቡ ቅሬታውን ያነሳል። ቁጥጥሩን ለማጠናከር መንግስት ምን እየሰራ ነው?

👉 በሀገሪቱ የዋጋ ንረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የሸማቹን የመግዛት አቅም እየተፈታተነ ይገኛል

👉መንግስት ለግብርናው ዘርፍ የሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ተጨባጭ በሆነ መልኩ ምርታማነትን አሳድጓል የሚሉት ይገኙበታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...