የቅድመ ጋብቻ ስልጠና እየተሰጠ ነው

Date:

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር – የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስ የቅድመ የጋብቻ ስልጠና እየሰጠሁ ነው ብሏል።

ይህ የተባለው ዛሬ ለሚከበረው የቤተሰብ ቀንን አስመልክቶ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው፡፡

በዚህም ሰዎች ለፍቺ ከመዳረጋቸው አስቀድሞ ወደ ትዳርም ከመግባታቸው በፊት የተለያዩ ስልጠናዎችን እንደሚወስዱና የምክር አገልግሎት እንደሚሰጣቸው ከተቋሙ ሰምተናል፡፡

ይህም ወደ ትዳር ከገቡ በኋላ የሚገጥማቸውን ችግሮች ለመፍታት ያግዛቸዋል ተብሏል፡፡

ስልጠናው የሚሰጠው ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት ወደ ትዳር ከገቡ በኋላና በትዳር ላይ ሆነው የሚወስዱት እንደሆነ የተናገሩት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ሁርያ አሊ ናቸው ሲል ሸገር ሬዲዮ ዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...