የባሌ ጎባው የሻይ ቡና ነጋዴ የ60 ሚ. ብር ጌታ ሆኑ

Date:

የታክሲ ሹፌሩ የ20 ሚሊዮን ብር አሸናፊ ሆኗል

በኢትዮጵያ ሎተሪ ታሪክ ከፍተኛው የ60 ሚሊዮን ብር ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ የወጣ ሲሆን፤ በሻይ ቡና የሚተዳደሩት አቶ ብርሀኑ ጎበዜ፣ የአንደኛው ዕጣ የ60 ሚ. ብር አሸናፊ ሆነዋል፡፡

የአዲስ አበባ ኮልፌ ነዋሪ የሆነው የታክሲ አሽከርካሪ ደግሞ የሦስተኛው ዕጣ የ10 ሚሊዮን ብር አሸናፊ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር ያካሄደው ይህ ሎተሪ፤ ከ2 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ያሳተፈ ሲሆን አሸናፊዎቹ በ8989፣ በቴሌብር እና በድህረ-ገጽ አማካኝነት ዕድላቸውን የሞከሩ መሆናቸው ታውቋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...