የሕንድ መንግሥት ለሴት ከፍተኛ አመራሮች የአጭር ጊዜ ሥልጠና አዘጋጀ

Date:



የሥልጠና ዕድሉ የሕንድና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ስትራቴጂያዊ የሁለትዮሽ ግንኙኝነት ማሳያ እንደሆነ፤ የሴቶችና ማኅበራዊ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር ሸሪ አኒል ኩማር ራዪ ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ተነስቷል።

‎ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬን ጨምሮ ከፓርላማ፣ ከኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን፣ ከተለያዩ የሴት አደረጃጀቶች እና ከክልሎች የተውጣጡ ከፍተኛ ሴት አመራሮች ከዚህ በፊት የሕንድ ሥልጠና ዕድል ተጠቃሚ እንደነበሩም ተመላክቷል።

‎በቀጣይ የሕንድ መንግሥት ለአመራሮች የሚሰጣቸውን የተለያዩ የአጭር ጊዜ ሥልጠና እና የረዥም ጊዜ የትምህርት ዕድሎችን ለማመቻቸት የሕንድ ኤምባሲ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ የሴቶችና ማኅበራዊ ሚኒስቴር ገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...