የአሜሪካ የስለላ ተቋም ሲአይኤ የሙሴ ጽላት ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚገኝ በምናብ ምልከታ እንዳረጋገጠ የሚያሳይ ሰነድ ይፋ ሆነ

Date:

ሰነዱ የስለላ ተቋሙ እ.አ.አ 1988 ባካሄደው ‘የርቀት ምልከታ’ ሙከራ የአግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት የሆነው የሙሴ ጽላት በኢትዮጵያ እንደሚገኝ ማረጋገጡን ይገልፃል።

የሲአይኤ ሰነድ ነገሮችን ከሩቅ ሆነው የማየት ተሰጥኦ ያላቸው ሰዎች የታቦቱን መገኘ እንደለዩ አመላክቷል። የሩቅ ተመልካቾቹ ፅላቱ በእንጨት፣ ወርቅ እና ነሃስ ከተሠራ ሳጥን ወስጥ እንደሚገኝ እና የሚጠብቁት አካላት እንዳሉ ገልፀዋልም ተብሏል።

የሙሴ ጽላት በሰሜናዊ ኢትዮጵያ የአክሱም ከተማ እንደሚገኝ ይታመናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...