የአሜሪካ የስለላ ተቋም ሲአይኤ የሙሴ ጽላት ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚገኝ በምናብ ምልከታ እንዳረጋገጠ የሚያሳይ ሰነድ ይፋ ሆነ

Date:

ሰነዱ የስለላ ተቋሙ እ.አ.አ 1988 ባካሄደው ‘የርቀት ምልከታ’ ሙከራ የአግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት የሆነው የሙሴ ጽላት በኢትዮጵያ እንደሚገኝ ማረጋገጡን ይገልፃል።

የሲአይኤ ሰነድ ነገሮችን ከሩቅ ሆነው የማየት ተሰጥኦ ያላቸው ሰዎች የታቦቱን መገኘ እንደለዩ አመላክቷል። የሩቅ ተመልካቾቹ ፅላቱ በእንጨት፣ ወርቅ እና ነሃስ ከተሠራ ሳጥን ወስጥ እንደሚገኝ እና የሚጠብቁት አካላት እንዳሉ ገልፀዋልም ተብሏል።

የሙሴ ጽላት በሰሜናዊ ኢትዮጵያ የአክሱም ከተማ እንደሚገኝ ይታመናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሎዛ ዘፀአት”እና “የሎዛ ድርሳናት”ተከታታይ ረጅም ልቦለድ መጻሕፍት ተመረቁ

በጋዜጠኛና ደራሲ መርዕድ እስጢፋኖስ የተጻፉት ሎዛ ዘፀአት(2014 ዓ.ም) እና...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት...

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...