የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ22 አመራርና ሰራተኞች ላይ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያና የደሞዝ ቅጣት እርምጃ ወስጃለው አለ

Date:

ተቋሙ በ2017 አ.ም ሰባት ወራት ውስጥ ብልሹ አስራርን ለማሶገድ ባከናወናቸው ተግባራት በ22 አመራርና ሰራተኞች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቋል፡፡

እርምጃው የተወሰደው ከደንበኞች የቀረቡ ጥቆማዎችን መሰረት በማድረግ እና አስፈላጊው ማጣሪያ ተደርጎ መሆኑን በኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮሚኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ መላኩ ታዬ ተናግረዋል፡፡ እርምጃ ከተወሰደባቸው አመራር እና ሰራተኞች መካከል 3ቱ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እና 19ኙ የደመወዝ ቅጣት የተቀጡ መሆናቸውን ስራ አስፈፃሚው ገልፀዋል፡፡ የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የብልሹ አሰራር እና የሙስና ጥቆማ መስጫ ዲጂታል የሞባይል መተግበሪያ ስራ ላይ ማዋሉ የሚታወስ ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ በቻይና ውይይት ያደርጋሉ 

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን መጪ ጉብኝት አስመልክቶ የክሬምሊን...

ከምዝገባ ካርድ ባሻገር፦ ለነገው ድምፅ የዛሬው ጥንቃቄ

ግዮን መጽሔት :- የምርጫ ካርድዎን በእጅዎ ይዘዋል? እንኳን ደስ...

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...