የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሶስተኛ መዳረሻውን በአቡ ዳቢ አስጀመረ

Date:

አየር መንገዱ በዩኤኢ ዋና ከተማ አቡ ዳቢ የሚያደርገውን ዕለታዊ በራራ ትናንት አስጀምሯል፡፡ መዲናዋ ከዱባይ እና ሻርጃ ቀጥሎ ተከታይዋ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መዳረሻ ሆናለች፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው “ወደ አቡ ዳቢ የጀመርነው አዲስ አገልግሎት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን ከዓለም ጋር ለማገናኘት የያዘውን ስትራቴጂያዊ እቅድ የሚያንፀባርቅ ነው” ብለዋል።

አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ወደ መካከለኛው ምስራቅ እና ባህረ ሰላጤው ሀገራት 13 መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን በሳምንት ከ100 በላይ የመንገደኞች በረራዎችን ያካሂዳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሰላም ስምምነት ሳይፈጸም የንግድ መርከቦች ጉዞ እንደማይጀምሩ የነዳጅ ጫኝ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ

የሲውዲን ነዳጅ አጓጓዥ ኩባንያ የሆነው ‘ስቴና በልክ’ ዋና ስራ...

የታሪካዊው ቁልቢ ገብርኤል የዕድሳት ጥሪ ፦ የ134 ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት

! ከተገነባ 64 ዓመታትን ያስቆጠረውና በየዓመቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናን የሚሳለሙት...

መርስክ የበርበራ ወደብ የጭነት አገልግሎቶችን ለጊዜው አቋረጠ

የዓለማችን ግዙፍ የመርከብ ድርጅት የሆነው መርስክ ፣ ወደ በርበራ...

የምርጫ ካርድ፡ የአገር ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ

ግዮን መጽሔት :- በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዞ ውስጥ ምርጫዎች የሥልጣን...