የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሶስተኛ መዳረሻውን በአቡ ዳቢ አስጀመረ

Date:

አየር መንገዱ በዩኤኢ ዋና ከተማ አቡ ዳቢ የሚያደርገውን ዕለታዊ በራራ ትናንት አስጀምሯል፡፡ መዲናዋ ከዱባይ እና ሻርጃ ቀጥሎ ተከታይዋ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መዳረሻ ሆናለች፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው “ወደ አቡ ዳቢ የጀመርነው አዲስ አገልግሎት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን ከዓለም ጋር ለማገናኘት የያዘውን ስትራቴጂያዊ እቅድ የሚያንፀባርቅ ነው” ብለዋል።

አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ወደ መካከለኛው ምስራቅ እና ባህረ ሰላጤው ሀገራት 13 መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን በሳምንት ከ100 በላይ የመንገደኞች በረራዎችን ያካሂዳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በመንገድ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አደጋው የደረሰው ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ...

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...