የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-800 ቢዝነስ አውሮፕላን ተረከበ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለቪ.አይ.ፒ እና ልዩ ቻርተር በረራ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን ቦይንግ 737-800 ቢዝነስ አውሮፕላን መረከቡን ሲገልጽ ደስታ ይሰማዋል።

ይህ የቢዝነስ አውሮፕላን በተለይም በአፍሪካ የንግድና ኢንቨትመንት ስራዎቻቸውን ለማሳለጥ በርካታ ጉዞዎችን ለሚያደርጉ በከፍተኛ ንግድ ስራ ላይ ለተሰማሩ ግለሰቦች፣ ድርጅቶች እና ደረጃውን የጠበቀ ልዩ ልዩ የቻርተር በረራ አገልግሎት ለሚሹ ተጓዦች በሙሉ አየር መንገዱ ልዩ አገልግሎት እንዲሰጥ ያስችለዋል።

በአቀባበል ስነስርዐቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የቦይንግ ኩባንያ ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው ተወካዮች ተገኝተዋል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...