የኢትዮጵያ እና የቻይና የሁለትዮሽ ንግድ 3.55 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሶ ነበር

Date:

በቻይና የጉምሩክ አጠቃላይ አስተዳደር መረጃ መሠረት የሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥ ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ17.5 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።

በቤጂንግ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው እያደገ ለመጣው የሁለቱ ሀገራት የንግድ ግኑኝነት የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡

አክለውም ቻይና ትልቋ የኢትዮጵያ የንግድ አጋር እንደሆነች ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ እና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ገኑኝነታቸውን የጀመሩበት 55ኛ ዓመት ላይ ይገኛሉ፡፡

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የክሪፕቶ ሥራ ፈጣሪው የ15 ዓመት እስር ተፈረደበት

የቀድሞው የክሪፕቶከረንሲ ሥራ ፈጣሪ ተሰውሯል ከተባለ 40 ቢሊየን ዶላር...

5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ተካሄደ

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት በየዓመቱ በፈረንጆቹ ታኅሣሥ...

የንግድ ሚኒስቴር 13 ምርቶችን በመነሻ ሀገር የጥራት ማረጋገጫ (PVoC) እንዲያገኙ ወሰነ

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት፣ በሀገር...

ገዳ ባንክ ከ444 ሚሊየን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡን ገለፀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፤ ባንኮች የተከፈለ ካፒታላቸውን በ2018 ዓ.ም...