የዩክሬን ከፍተኛ የኢንተለጀንስ ኦፊሰር በኪዬቭ ተገደሉ

Date:

የዩክሬን ከፍተኛ የመረጃ ባለስልጣን በቀን ኪዬቭ ላይ በጥይት ተደብደበው መሞታቸው ተወስቷል፡፡

የዩክሬን የአገር ውስጥ ደህንነት አገልግሎት (ኤስ ቢ ዩ ) ወኪል ማንነቱ ባልታወቀ ተጠርጣሪ በተደጋጋሚ መመታቱ የተነገረ ሲሆን ገዳዩ ከአካባቢው ለቆ ሲሄድ የሚያሳዩ መረጃዎች በመውጣት ካይ ናቸው።

ወደ ሟቹ አጥቂው ከቀረበ በኋላ ጥቃቱን እንደሰነዘርውም ዘገባዎች ይጠቁማሉ፡፡

ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ የስለላ ድርጅቱ የሟቹን ማንነት ይፋ ባያደርግም መገናኛ ብዙሃን “ኮሎኔል ኢቫን ቮሮኒይች  “ናቸው በሚል እያስነበቡ ነው፡፡

ኤስ ቢ ዩ የአገር ውስጥ ደህንነት እና መረጃ ላይ የሚሰራ ቢሆንም ወደ  ሩሲያ ጥልቅ ግዛት ገብቶ አደጋ በመፍጠርም ስሙ እየተነሳ ይገኛል።

የኪዬቭ ከተማ የደህንነት ባለሞያዎች ፍትህ ለማስፈን እና ገዳዩን ለመያዝ ርብርብ ላይ መሆናቸውም ታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...