ዴሞግራፈሯ ወ/ሮ ገነት መንግሥቱ ጠርታችኋለች

Date:

#Ethiopia | በሥነ ሕዝብ እና በቤተሰብ ዕቅድ ሙያዎች ውስጥ እና በዙሪያቸውም ባሉ ሰዎች ዘንድ ታዋቂ ናት፡፡ ከመጀመሪያው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ጀምሮ በተለያዩ ተዛማጅ መስኮች ከ40 ዓመት በላይ ያሳለፈችውን ግላዊ እና ሙያዊ ሕይወቷን የሚተርክ መጽሐፍ ታስመርቃለች፡፡

ያለፍኩበትን የሕይወት መንገድ እና የአራት አሥርተ ዓመታት የሥራ ተሞክሮዬን የያዘ “” በሚል ርዕስ የፃፍኩትን አዲስ መጽሐፍ ላስመርቅ መሆኑን ስገልጽ በላቀ ደስታ ነው፡፡

በዚህ በሕይወቴ ልዩ ቀን በሆነውና በመስኩ ያሉ ከፍተኛ ባለሙያዎች በሚገኙበት ልዩ ዝግጅት ላይ እንዲታደሙ እርስዎ በክብር ተጋብዘዋል፡፡

ቀን፡ ቅዳሜ መጋቢት 20 ቀን 2017 ዓ.ም.

2:30

አድራሻ፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ካምፓስ ስድስት ኪሎ ኔልሰን ማንዴላ አዳራሽ
መግቢያ በአምስተኛው በር በአፍንጮ በር በኩል

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...