ጉግል  በአፍሪካ የኤ.አይ ቴክኖሎጂን

Date:

ለማስፋፋት የ37 ሚ. ዶላር ድጋፍ  አደረገ

ጉግል በአፍሪካ የኤ.አይ ጥናትና ምርምርን ለማጠናከር፣ የአፍሪካን ቋንቋዎች በቴክኖሎጂ ለመደገፍ፣ የምግብ ሥርዓትን ለማስተካከልና ዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት ያለመ የ37 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ይፋ አድርጓል፡፡

ከድጋፍ ገንዘቡ 25 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነው ቴክኖሎጂውን በመጠቀም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚውል ይሆናል፡፡

በዚህ ድጋፍ ተመራማሪዎችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት በመቀናጀት ኤ.አይን በመጠቀም ረሀብን ለመከላከልና የአፍሪካን የምግብ ሥርዓት ለማሻሻል ታቅዷል፡፡

የአፍሪካን ቋንቋዎች በቴክኖሎጂ ማሳደግ ብሎም የኤአ.ይ ስታርታፖችን የገንዘብ አቅም ማጠናከር የዚህ ድጋፍ አካል መሆናቸውን ኢኮኖሚክ ታይምስ ዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...