ግርማ ይፍራሸዋ የብራቮ ሽልማት የሚበረከትለት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሆነ

Date:

ግርማ ይፍራሸዋሚያዚያ 7 በሞስኮ የቦሊሾይ ቲያትር በሚካሄድ ሥነ-ሥርዓት የብራቮ ሽልማቱ እንደሚበረከትለት በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

🏆 በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኔ ቴሬክሂን ሙዚቀኛው ታላቁን ዓለም አቀፍ ሽልማት የተሸለመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ እንደሚሆን ተናግረዋል። አርአያነቱ የኢትዮጵያን ወጣት ትውልድ የሚያበረታታ እምነታቸውን ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የክሪፕቶ ሥራ ፈጣሪው የ15 ዓመት እስር ተፈረደበት

የቀድሞው የክሪፕቶከረንሲ ሥራ ፈጣሪ ተሰውሯል ከተባለ 40 ቢሊየን ዶላር...

5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ተካሄደ

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት በየዓመቱ በፈረንጆቹ ታኅሣሥ...

የንግድ ሚኒስቴር 13 ምርቶችን በመነሻ ሀገር የጥራት ማረጋገጫ (PVoC) እንዲያገኙ ወሰነ

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት፣ በሀገር...

ገዳ ባንክ ከ444 ሚሊየን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡን ገለፀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፤ ባንኮች የተከፈለ ካፒታላቸውን በ2018 ዓ.ም...