ግርማ ይፍራሸዋ የብራቮ ሽልማት የሚበረከትለት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሆነ

Date:

ግርማ ይፍራሸዋሚያዚያ 7 በሞስኮ የቦሊሾይ ቲያትር በሚካሄድ ሥነ-ሥርዓት የብራቮ ሽልማቱ እንደሚበረከትለት በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

🏆 በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኔ ቴሬክሂን ሙዚቀኛው ታላቁን ዓለም አቀፍ ሽልማት የተሸለመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ እንደሚሆን ተናግረዋል። አርአያነቱ የኢትዮጵያን ወጣት ትውልድ የሚያበረታታ እምነታቸውን ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...