ግርማ ይፍራሸዋ የብራቮ ሽልማት የሚበረከትለት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሆነ

Date:

ግርማ ይፍራሸዋሚያዚያ 7 በሞስኮ የቦሊሾይ ቲያትር በሚካሄድ ሥነ-ሥርዓት የብራቮ ሽልማቱ እንደሚበረከትለት በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

🏆 በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኔ ቴሬክሂን ሙዚቀኛው ታላቁን ዓለም አቀፍ ሽልማት የተሸለመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ እንደሚሆን ተናግረዋል። አርአያነቱ የኢትዮጵያን ወጣት ትውልድ የሚያበረታታ እምነታቸውን ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ጸደቀ

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት...

በደቡብ አፍሪካ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ማስጠንቀቂያ

በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኢምባሲ በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እየተከታተለና...

በበጀት አመቱ 22.9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው

ከታቀደው 22 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር ኩንታል እስካሁን  20...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...