“ለምርጫው የተመቻቸ የፖለቲካ ምኅዳር አልተፈጠረም”

Date:

ኦፌኮ በቀጣዩ ጠቅላላ ምርጫ እንደሚሳተፍ አሳዉቀዋል።

ኦፌኮ በምርጫው የሚሳተፈው፣ በተከታታይ ሁለት ምርጫዎች ካልተወዳደረ በሕግ ስለሚታገድ መሆኑን የፓርቲው ጸሃፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ መግለጣቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

ፓርቲው ካሸነፈ፣ በየትኛውም እርከን የሚገኝ የመንግሥት ሥልጣን ለመያዝ ዝግጁ መኾኑንም አቶ ጥሩነህ ጠቁመዋል ተብሏል።

ኾኖም ለምርጫው የተመቻቸ የፖለቲካ ምኅዳር አልተፈጠረም ብሎ ፓርቲው እንደሚያምንም ተመላክቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...