ኦፌኮ በቀጣዩ ጠቅላላ ምርጫ እንደሚሳተፍ አሳዉቀዋል።
ኦፌኮ በምርጫው የሚሳተፈው፣ በተከታታይ ሁለት ምርጫዎች ካልተወዳደረ በሕግ ስለሚታገድ መሆኑን የፓርቲው ጸሃፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ መግለጣቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
ፓርቲው ካሸነፈ፣ በየትኛውም እርከን የሚገኝ የመንግሥት ሥልጣን ለመያዝ ዝግጁ መኾኑንም አቶ ጥሩነህ ጠቁመዋል ተብሏል።
ኾኖም ለምርጫው የተመቻቸ የፖለቲካ ምኅዳር አልተፈጠረም ብሎ ፓርቲው እንደሚያምንም ተመላክቷል።
