ሲ/ር ዘቢደር ተሸለሙ

Date:

የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ ላለፉት 31 ዓመታት ላደረጉት በጎ ተግባር ከኢትዮ ላቭ ዶኔሽን ፋሚሊ በአድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው ልዩ የምስጋና፣ የመፅሀፍ እና የዘጋቢ ፊልም ምርቃት ፕሮግራም ላይ የምስጋና ሰርተፍኬት እና ዋንጫ ሽልማት ተበረከተላቸው። ስላደረጋችሁት መልካም ተግባር በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።

#ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን


“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...