ስፔን የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆነች

Date:

ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆናለች፡፡

በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡

ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ስፔንና አርጀንቲና የመደበኛ ጨዋታ ክፍለ ጊዜውን ያለምንም ግብ አቻ በማጠናቀቃቸው ወደ ተጨማሪ 30 ደቂቃ አምርተዋል፡፡

በተጨማሪ ደቂቃውም ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የ2026ቱን የዓለም ዋንጫ ማንሳት ችላለች፡፡

የስፔንን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፌራን ቶሬስ ከመረብ ያሳረፈ ሲሆን ÷ በዚህም ስፔን በታሪኳ ለ2ኛ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማሳካት ችላለች፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጄኤፍኤም 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ ለ6 ወራት ታገደ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው የይዘት ክትትልና የኢንስፔክሽን ምልከታ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር...

የአሜሪካ የታክስ ህግ የስፔንን የዓለም ዋንጫ ሽልማት ስጋት ላይ ጣለ

የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ሊያገኘው ከሚችለው 50 ሚሊዮን...

ህወሓት ከሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የሚደረግ ጥምረት አስፈላጊ መሆኑን ገለጸ

ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...