ሶማሊያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የነበራትን ስምምነቶች በሙሉ አቋረጠች

Date:

የሶማሊያ መንግሥት ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የተደረጉ የወደብ እና የደህንነት ትብብርን ጨምሮ ሁሉንም ስምምነቶች ማቋረጡን አስታውቋል ።

ይህ ውሳኔ የተላለፈው ሉዓላዊነትን፣ የግዛት አንድነትን እና የአገሪቱን የፖለቲካ ነፃነት የሚነኩ የጥላቻ ድርጊቶችን የሚመለከቱ አሳማኝ ማስረጃዎች መሰረት በማድረግ ነው ።

ውሳኔው በርበራን ጨምሮ ከወደቦች ጋር የተያያዙ ሁሉም ስምምነቶች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ። በተጨማሪም የሁለትዮሽ የደህንነት እና የመከላከያ ትብብር ስምምነቶች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን ተገልጿል ።

የሶማሊያ መንግስት በዚህ ወቅት የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም እያዳከመች ነው ሲል መክሰሱን ሮይተርስ ዘግቧል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ንባብ ለህይወት!” ታላቅ የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት እና የንባብ ለህይወት...

በኢትዮጵያ ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከሄፓታይተስ ቢ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ

በኢትዮጵያ ከ10 ሚልዮን በላይ ሰዎች ከሄፓታይተስ ቢ እና ከ2...

የቶዮታ ኮሮላ መኪና በኤሌክትሪክ ሊመጣ ነዉ

የዓለማችን ግዙፍ የመኪና አምራች የሆነው ቶዮታ፤ እንደ ቴስላ እና...

ኢራንን ለመምታት የዩናይትድ ስቴትስ ጄቶች ከምድሯ ይነሱ እንደነበር እሥራኤል ይፋ አደረገች

የእሥራኤል መከላከያ ሚንሥትር እሥራኤል ካትስ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ጄቶች...