በህንድ ድልድይ ተደርምሶ 15 ሰዎች ሞቱ

Date:

በህንድ በደረሰ የድልድይ መደርመስ አደጋ 15 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ፡፡

አደጋው የደረሰው በሀገሪቱ ጉጅራት በተባለ አካባቢ እንደሆነም ተገልጿል፡፡

የድልድዩ መደርመስ ምክንያት ባይጠቀስም፤ የሀገሪቱ ባለስልጣናት የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

በአደጋው የተጎዱ ሰዎችን ለመፈለግ የነፍስ አድን ሰራተኞች ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ሲነገር የድልድዩን መደርመስ ተከትሎ አራት ሰዎች የገቡበት እንዳልታወቀ ተገልጿል፡፡

የሀገሪቱ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ኮሚሽን በአደጋው የጠፉትን ሰዎች እና የሟቾችን አስከሬን እያፈላለግኩ ነው ማለቱን ቢቢሲ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...

ሕወሓት ድብረጺዮንን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

የክልሉ ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት  ድብርጺዮን ገ/ ሚካዔል (ዶ/ር)  ቃለ...

” ኢራን ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ” – ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ጋር ቃለ...

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

የጥንት ኢትዮጵያዊያንአርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ ሚያዚያ...