በሊቢያ ዋና ከተማ ትሪፖሊ አዲስ ግጭት መቀስቀሱ ተሰማ

Date:

ታጣቂዎች ትላንት አመሻሽ ጀምሮ በከተማይቱ ተኩስ አስነስተዋል።

ታጣቂዎች በከተማይቱ ዋና ዋና አካባቢዎች ተኩስ የከፈቱት አዛዣቸው የሆኑት አብዱልጋሊ ኪኪል መገደላቸውን ተከትሎ እንደሆነ ተገልጿል።

ተኩስ የከፈተው ታጣቂ ቡድን ከአራት አመታት በፊት ከብሄራዊ አንድነት አስተዳደሩ ጋር በመስማማት ወደ ስልጣን የመጣ ነው ተብሏል

ትሪፖሊን በመቆጣጠር የሚያስተዳድረው ብሄራዊ አንድነት መንግስት፤ የትሪፖሊ ነዋሪዎች ለደህንነታቸው ሲባል በቤታቸው እንዲቆዩ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

ሃገሪቱ የሙአመር ጋዳፊ ከተገደሉ በኋላ ምስራቅ እና ምዕራብ በሚል በሁለት አስተዳደሮች በመራት ላይ የምትገኝ መሆኗ የሚታወቅ መሆኑን ሮይተርስ አስታውሶታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...