በአዲስ አበባ 33 ሺህ ነዋሪዎች ከጎዳና ተነስተው

Date:

በአዲስ አበባ 33 ሺህ ነዋሪዎች ከጎዳና ተነስተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ተመልሰዋል ተባለ። የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ሕፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የ2017 እቅድ አፈፃፀምና 2018 በጀት ዓመት የልማት እቅድ ላይ ውይይት ላይ ተወያይቷል።

በርካታ ቁጥር ያላቸው ህፃናትና ህፃናትን የያዙ እናቶች ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡ ገልጿል።

ቁጥሩ ከፍተኛ ባይሆንም ከሀገሪቷ ሁሉም ክልሎች በተለያየ ገፊ ምክንያት ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡም ተመላክቷል።

ተቋሙ በ2017 በጀት ዓመት 15 ሺህ የጎዳና ላይ ነሪዎችን ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመቀላቀል ማቀዱን ገልፆ አፈፃፀሙ ግን ከዚህ እጥፍ መሆኑ ነው የተመላከተው።

(አራዳ ኤፍ ኤም)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...