በአዲስ አበባ 33 ሺህ ነዋሪዎች ከጎዳና ተነስተው

Date:

በአዲስ አበባ 33 ሺህ ነዋሪዎች ከጎዳና ተነስተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ተመልሰዋል ተባለ። የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ሕፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የ2017 እቅድ አፈፃፀምና 2018 በጀት ዓመት የልማት እቅድ ላይ ውይይት ላይ ተወያይቷል።

በርካታ ቁጥር ያላቸው ህፃናትና ህፃናትን የያዙ እናቶች ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡ ገልጿል።

ቁጥሩ ከፍተኛ ባይሆንም ከሀገሪቷ ሁሉም ክልሎች በተለያየ ገፊ ምክንያት ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡም ተመላክቷል።

ተቋሙ በ2017 በጀት ዓመት 15 ሺህ የጎዳና ላይ ነሪዎችን ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመቀላቀል ማቀዱን ገልፆ አፈፃፀሙ ግን ከዚህ እጥፍ መሆኑ ነው የተመላከተው።

(አራዳ ኤፍ ኤም)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...