በግብር ክርክር 3.9 ቢሊየን ብር ገንዘብ ለግብር ከፋዩ መወሰኑን ተገለፀ

Date:

እየተከናወነ ባለው የፋይናንስ ጉባኤ ከተሳታፊዎች  በግብር አቤቱታ እና ክርክር ጉዳይ ጥያቄ የቀረበላቸው የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ሲመልሱ ገቢዎች ሚኒስቴርም በታክስ ክርክር የሚሸነፍበት ጊዜ መኖሩን ጠቅሰው።

በተጠናቀቀው በጀት አመት በነበረ የግብር ክርክር ወደ 4 ቢሊየን ብር ለግብር ከፋዩ የተፈረደ መሆኑን ጠቅሰዋል።

በተመሳሳይ በ2017 በጀት አመት ወደ 2 ሺ የሚጠቀሱ ግብር ከፋዮች ከስራ መውጣታቸውን የጠቀሱ ሲሆን በአንፃሩ 13 ሺ የሚሆኑ አዳዲስ ግብር ከፋይ ድርጅቶች ወደ ታክስ ስርአት መግባታቸውን ገልፀዋል።

Source: capitalethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...