ባለፈው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተከሰተው የትራፊክ አደጋ 45 በመቶው አምራች የኅብረተሰብ ክፍል ላይ መሆኑ ተገለጸ

Date:

በ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተከሰተው የትራፊክ አደጋ 45 በመቶው አምራች የኅብረተሰብ ክፍል ላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባልሥልጣን ገለጸ፡፡
ባለሥልጣኑ ይኼን የገለጸው ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. ከሌሎች አጋር ተቋም ጋር በጋራ በመተባበር በከተማ አቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ የፖሊስ መረጃን በመጠቀም ያዘጋጀውን ዓመታዊ የመንገድ ደኅንነት ሪፖርት ይፋ ባደረገው መግለጫ ነው፡፡   
የከተማዋን ወቅታዊ የመንገድ ደኅንነት በሰፊው ዳሷል በተባለው በዚህ ሪፖርት መሠረት፣ በመዲናይቱ በ2016 ዓ.ም. በጀት ዓመት 401 ሰዎች በመንገድ ትራፊክ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ ከ2015 ዓ.ም. አንፃር በሰባት ሰዎች መቀነሱ ተነግሯል። የከባድ አደጋ ጉዳት መጠን ሦስት በመቶ መቀነሱ ተገልጿል። 45 በመቶ የሞት አደጋ የተመዘገበው አምራች የኅበረተሰብ ክፍል በሆኑት ከ20 እስከ 39 ዕድሜ ክልል ውስጥ በሚገኙ ዜጎች ላይ ነው ተብ…

ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140231/

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ጸደቀ

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት...

በደቡብ አፍሪካ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ማስጠንቀቂያ

በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኢምባሲ በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እየተከታተለና...

በበጀት አመቱ 22.9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው

ከታቀደው 22 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር ኩንታል እስካሁን  20...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...