ባርሴሎና ለ28ኛ ጊዜ የላሊጋው ሻምፒዮን ሆነ

Date:

ባርሴሎና ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የ2024/25 የስፔን ላሊጋ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።

በ36ኛ ሳምንት የላሊጋ መርሐ ግብር ባርሴሎና ኤስፓኞልን ከሜዳው ውጭ 2 ለ 0 አሸንፏል።

ጎቦቹን ለሚን ያማል እና ፌርሚን ሎፔዝ አስቆጥረዋል።

ውጤቱን ተከትሎ ባርሴሎና የዋንጫው ባለቤት ሆኗል።

በዘንድሮው ውድድር አመት በስፔን ላሊጋ በአማካይ እድሜ ትንሹ (25) የሆነውን ቡድን ይዞ የቀረበው ባርሳ በሀንስ ፍሊክ ስር ድልን እያጣጣመ ነው ።

የስፔን ኮፓ ዴልሬይን እና ላሊጋውን ማንሳታቸውን አረጋግጠዋል ።

ላሊጋው 1928እኤአ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ ማድሪድ 36 ጊዜ በማንሳት ቀዳሚው መሆን  ባርሳ በ28 ይከተላል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...