ተወዳጁ ደስታ ከረሜላ ከ14 ዓመት በኋላ ዳግም  መመረት ጀመረ

Date:

ከሦስት አመት በፊት ደሞዝ መክፈል ያልቻለው ወንጂ ስኳር ፋብሪካ፣ ዛሬ ከአንድ ሺህ 500 ኩንታል የቀን ምርት ወደ ሰባት ሺህ ኩንታል በቀን ለማደግ መቻሉን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ  አስታውቀዋል፡፡

ፋብሪካው ፈታኝ ዓመታትን በማለፍ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 8.7 ቢሊዮን ብር ገቢ አስመዝግቧል ብለዋል።

“የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ስኬት፣ ተሀድሶ እንዴት እንደሚሰራ የሚያሳይ ቋሚ ኤግዚቢሽን ነው” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንት በX ገጻቸው  ላይ ጽፈዋል። 

በተጨማሪም ለ14 ዓመታት ተቋርጦ  የነበረውን የብዙዎች ትዝታ፣ ደስታ ከረሜላ፣ ፋብሪካው ዳግም ማምረት መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...